image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ ህብረት ስራ ጽ/ቤት የፋይናንስ ህብረት ስራ ልማት ቡድን ለቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር አመራሮችና ለወረዳ ቡድን መሪዎች በደንብ ቁጥር 170/2016 ዙሪያ ስልጠና ሰጠ።

ህዳር 16, 2018
በልደታ ክ/ከተማ ህብረት ስራ ጽ/ቤት የፋይናንስ ህብረት ስራ ልማት ቡድን ለቁጠባና ብድር ህብረት ስራ ማህበር አመራሮችና ለወረዳ ቡድን መሪዎች በደንብ ቁጥር 170/2016 ዙሪያ ስልጠና ለመስጠት እና የቄ /ብ/ህ/ስ/ ማሀበራትን ዓለም አቀፍ በዓልን ለማክበር መድረክ አዘጋጀ። “ሀብረት ስራ ለበለፀገ አለም "

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች