image
image
image
image
image

በልደታ ክ/ከተማ "ህብረት ስራ ማህበራት ለሀገራዊ ብልፅግና"በሚል መሪ ቃል ለገንዘብ ቁጠባና ብድር ማህበራ አመራሮች እና ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ

ህዳር 21, 2017
የልደታ ክ/ከተማ ህብረት ስራ ጽ/ቤት በህብረት ስራ ማህበራት ደንብ ቁጥር 170/2016 እና 171/2016 ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና ሰጥቷል። የልደታ ክ/ከተማ ህብረት ስራ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ባዬ ባይሌ እንደተናገሩት ልጠናው የተጀመረው የህብረት ስራ ማህበራትን ሪፎርም ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል እንዲሁም ከዚህ ቀደም የነበሩ የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማሻሻል የሚያስችል ነው ብለው በማህበራት ያሉ ብልሹ አሰራሮችን ማስወገድ የሚስችል ነው ብለዋል። ሰልጣኞች በበኩላቸው ስልጠናው በደንቡና መመሪያው ላይ ሰፊ ግንዛቤና ግልፀኝነትን በመፍጠር ተወዳዳሪ እንድንሆን አቅም ፈጥሮልናል ብለዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች